1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።


 

አውሮጳ/ጀርመን | 05.02.2010

የጀርመን ጥምር መንግስት 100ኛ ቀን

 

ባለፈዉ ጥቅምት 18 ቀን የጀርመን ምክር ቤት ማለትም ቡንደስኽ ወይዘሮ አንጌላ ሜርክልን ለሁለተኛ ጊዜ መራሂተ መንግስት አድርጎ መርጧል።

 


 ይህ ምርጫ አገሪቱን በጥምር መንግስትነት የሚያስተዳድሩ ሁለት ፓረቲዎችን ወደስልጣን ከፍ አድረጓል፣ ሶሻል ዴሞክራቶች በጀርምንኛ ምህፃሩ CDUንና ነፃ ዴሞክራቱን FDPዎችን። በአርማቸዉ የሚታወቁት ደግሞ የጥቁርና ቢጫ ጥምረት ተብለዉ ነዉ። ከምረጫ ማግስት ስልጣን ሲያዝ አሀዱ ተበሎ መቶኛዉ ቀን በፓርላማ ስርዓት መገኛዋ አገር ብሪታንያ የግርማ ሞገስ ወቅት ይሰኛል። እዚህ ጀርመን ግን ዘንድሮ ሌላ ነዉ።

Peter Stützel

ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ

 
 

ምላሽ »መላክ »ማተም »

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና

 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም


 

DW-TV EUROPE live

Journal

We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.

If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.

ኢትዮጵያ -ምርጫ 2002
የምርጫ ዘመቻዉ አአ

Audio on Demand

በማድመጥ መማር
በማድመጥ መማር

ማህበራዊ የመረብ ግንኙነት

ትዊተር